Quantcast
Channel: ዓለማየሁ ጉጀ
Browsing all 88 articles
Browse latest View live

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ጉዞ ወደ ሱዳን

ዓባይ በረሃ መግቢያ፡፡ ፈረሶች ከተለያዩ አካባቢዎች ይሰበሰቡና በጎንደር መተማ በኩል ለሱዳን ገበያ ይቀርባሉ፡፡ ይህ ጉዞዋቸው በእግር ሲሆን፣ ዓባይ በረሃን ማቋረጥም የጉዞው አካል ነው፡፡ (ፎቶ በታምራት ጌታቸው)* * *ማምንድነውባልተስተዋልኩበት የልቤን አውጥቼእንዳልሰማሁ ሆኜ ሁሉንም ሰምቼያጋጣሚ ሆኖ ‹‹ያርባ ቀን...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

‹‹ሃይላንድ›› እግሩ ውስጥ የገባው ሳላ

ይህ በፎቶው ላይ የሚታየው ሳላ፣ ከሦስት ወራት በፊት ድርቁ በፓርኮችና በዱር እንስሳቱ ላይ ያደረሰውን ጉዳት ለመዘገብ ሪፖርተር በአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ በተገኘንበት ወቅት የተነሳ ነው፡፡ ሳላው በድርቁ ከመጎዳቱ ባለፈ መግቢያው በር አካባቢ ባግባቡ መሄድ ያቃተው በአካባቢው በተጣለውና በተቆረጠው ሃይላንድ ውስጥ እግሩ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ከጥቂት ቀናት በፊት በሰሜናዊ ጃፓን ከሚገኝ የእንስሳት ማቆያ ያመለጠው የ24 ዓመቱ ቺምፓንዚ

ከጥቂት ቀናት በፊት በሰሜናዊ ጃፓን ከሚገኝ የእንስሳት ማቆያ ያመለጠው የ24 ዓመቱ ቺምፓንዚ ቻቻ ሴንዳይ በተሰኘችው ከተማ የተለያዩ አካባቢዎች እየዘዋወረ ከኤሌክትሪክ ፖል ወደ ኤሌክትሪክ ፖል እንዲሁም ከሕንፃ ሕንፃ ሲዘል ታይቶ እንደበር ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ ወደነበረበት ከፍታ በመውጣት ከፖሉ ጫፍ የነበረውን ቻቻ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ባህላዊ የፋሲካ ማዕድ

በዓለም የሚገኙ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ለ55 እና ለ48 ቀናት የሚዘልቀውን የፋሲካ (ትንሣኤ) ጾም የሚፈቱት የተለያዩ ባህላዊ ምግቦችን በማዘጋጀት ነው፡፡ የጾሙ ወቅት ከእንስሳት ተዋጽኦና ከመጠጥ የሚቆጠቡበት ሲሆን፣ ሲፈታ ደግሞ አንደየአገሩ ባህል የተለያዩ ማዕዶችን ያዘጋጃሉ፡፡ ዳቦ ወይም ኬክ ከማዕዱ መቅረት...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሀገር ማለት የኔ ልጅ

ሀገር ማለት ልጄ፣ ሀገር ማለት፤እንዳይመስልሽ የተወለድሽበት ቦታ፣የተወለድሽበት አፈር፣እትብትሽ የተቀበረበት ቀድመሽ የተነፈስሽው አየር፤ብቻ እንዳይመስልሽ፡፡ሀገር ረቂቅ ነው ቃሉ፡፡ሀገር ውስብስብ ነው ውሉ፡፡ሀገር ማለት ልጄሀገር ማለት ምስል ነው፣ በህሊና የምታኖሪው……በእውቀትሽና በሕይወትሽበውነትሽና...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ዝንቅ

ይሄ እንደቀይ ምንጣፍ ጎዳናው ላይ የተበተነው ቀይ ፅጌረዳ እንዳይመስላችሁ፡፡ ከደቂቃ በፊት የኮካ ኮላ ሳጥን የጫነ ባለ ተሳቢ ተሽከርካሪ ኮልፌ አበራ ሆቴል አካባቢ ተገልብጦ የመንገዱን አጥር ከመሰባበር አልፎ ጠርሙሶቹን በታትኖና ከጥቅም ውጪ አድርጓቸውነው፡፡ በነገራችን ላይ እዚሁ ቦታ ከ15 ቀናት በፊት ባለ ተሳቢ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ዝንቅ

አጥሩ የት አለ?እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት፣ ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ ባረፉ በአራት ዓመታቸው፣ በመካነ መቃብራቸው ላይ የቆመው ሐውልት፣ ሚያዝያ 2 ቀን 2008 ዓ.ም. መመረቁ ይታወሳል፡፡ በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል አፀድ ውስጥ የሚገኘው ሐውልታቸው በተመረቀበት ጊዜ፣ የቅርስ ጥናትና ጥበቃ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

366 ሰንደቅ ዓላማዎችን የተነቀሱት ህንዳዊ አዛውንት

የ74 ዓመቱ ህንዳዊ አዛውንት ፓርካሽ ሪሺ የ366 አገሮችን፣ እንዲሁም ዓለም አቀፍ ተቋማትን ሰንደቅ ዓላማዎችና የመሪዎች ምስልን በመነቀስ የዓለም የድንቃ ድንቅ መዝገብ ላይ ስማቸውን ማስፈራቸውን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ አዛውንቱ ከ20 በላይ ሪከርዶችን መስበራቸውን የሚናገሩ ሲሆን በአጠቃላይ ሰውነታቸው ላይ ያለው ንቅሳት...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የሦስተኛው ፓትርያርክ አዲስ ሐውልት

ኢትዮጵያ የራሷን ፓትርያርክ መሾም ከጀመረች ወደ ስድስት አሠርታት ይጠጋል፡፡ በ57 ዓመት ውስጥ የአሁኑን ቅዱስ ፓትርያርክ ጨምሮ ስድስት ቅዱሳን አበው ቤተ ክርስቲያኒቱን መርተዋል፡፡ ከእነዚህ መካከል ከ27 ዓመት በፊት በዛሬው ዕለት ግንቦት 28 ቀን 1980 ዓ.ም. ያረፉት ሦስተኛው ፓትርያርክ (1968-1980)...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ዝንቅ

የኢትዮጵያ አቪየሽን አካዳሚ 347 የአቪየሽን ባለሙያዎችን ሰኔ 2 ቀን 2008 ዓ.ም. በዲፕሎማ አስመርቋል፡፡ ከእነዚህ ውስጥ 25ቱ አብራሪዎች፣ 35 ቴክኒሻን፣ 43 የበረራ አስተናጋጆች እንዲሁም 244 በንግድና አገልግሎት በመስጠት ሥልጠና የወሰዱ ናቸው፡፡ ከተመራቂዎቹ ውስጥ የሩዋንዳ ዜግነት ያላቸውም...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ለውይይትና ለውሳኔ የቀረበ አጀንዳ ሳይኖር ውሳኔ አይኖርም በሌለ ውሳኔም የሚጣስ ውሳኔ የለም

በዐምደሚካኤል ተክሌየነገው ሰው ትምህርት አክሲዮን ማኅበር አስመልክቶ ሰኔ 1 ቀን 2008 ዓ.ም. ሪፖርተር ጋዜጣ ያወጣውን ዘገባ ተመልክተናል፡፡ እንዳለመታደል ሆኖ በአክሲዮን ማኅበራችን ላይ የሚወጡ የተለያዩ የሚዲያ ዘገባዎችና የጥቂት አባሎች ጉሸማ የአክሲዮን ማኅበራችንን ምን ደረጃ ላይ እንደሚጥለው ዛሬም ያልተረዱ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

አወዛጋቢ የሰብዓዊ መብት መግለጫዎችና ለተጠያቂነት ያልተዘጋጀ አካሄድ

በመንግሥቱ መስፍንየሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአምስተኛ ዓመት የሥራ ዘመን ‹‹የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን›› የምርመራ ሪፖርት አዳምጧል፡፡ ጉዳዩ ደግሞ በአገሪቱ በተለይ በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች በርከት ያሉ ወረዳዎች ላይ በተከሰተው ሰላማዊ ሠልፍ ሁከትና የመንግሥት ታጣቂዎች ግድያ ላይ ያነጣጥራል፡፡ ኮሚሽኑ በሪፖርቱ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ግልጽነት የጎደለው የዳኞች ምልመላ

በኃይለገብርኤል ሠዐረየፌዴራል ፍርድ ቤቶች ሕገ መንግሥቱና ሌሎች የአገሪቱን ሕጎች መሠረት አድርገው በሰዎች መካከል ባሉ ግንኙነቶች መካከል የሚፈጠሩ አለመግባባቶችን ይፈታሉ፣ መብትን ያስከብራሉ፣ በአጥፊ ላይ ቅጣት ይጥላሉ፡፡ ፍትሕን ፈልገው ወደ ፍርድ ቤት ለሚመጡ ባለጉዳዮች ፍላጎት መሳካት የፍርድ ቤቶቹ ዳኞች፣ ድጋፍ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ያልተገታው የመሬት ወረራና እያስከፈለ ያለው ዋጋ

በይነበብ ባህሩአዲስ አበባ ከተማ በአየር ካርታና በነባሩ የመሬት ይዞታ ክልሉ 54 ሺሕ ካሬ ኪሎ ሜትር ስፋት ያላት፣ በአፍሪካ በፍጥነት እያደጉ ከመጡ ከተማዎች በቀዳሚነት የምትጠቀስ ናት፡፡ መታወቂያ የሌለውና በደባልነት የሚኖረው ሕዝብ ሳይቆጠርም እስከ 3.8 ሚሊዮን ሕዝብ ይኖርባታል፡፡ ከተማዋ ከአገራዊ የፖለቲካና...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሰሚ ያጣ ጩኸት

በአንተነህ አዲስ ‹‹መልካም አስተዳደር፣ ግልጽነት፣ ተጠያቂነት፣ ለሕዝብ ጥያቄ ምላሽ መስጠት…›› የሚባሉት ቃላት ዘመን ያዘመናቸው የሪፖርት ማድመቂያዎች፣ ከእኔ በላይ ላሳርን የሚያዘምሩ የንግግር ማሳመሪያዎች፣ ሥልጣንን የሚያደላድሉ ሕዝበ አልባ ቃላት ከሆኑ ሰነባብተዋል፡፡ በየመሥሪያ ቤቱ ኮሪደርና በየኃላፊው ቢሮ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

መንግሥት በአግባቡ ሥራውን የሚያከናውነው ራሱን ሲያፀዳ ብቻ ነው

በልዑል ዘሩሪፖርተር ጋዜጣ ቅጽ 21 ቁጥር 1686 ሰኔ 19 ቀን 2008 ዕትም እጄ ገብቶ ነበር፡፡ ጋዜጣው እንደተለመደው ሁሉ ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግን ‹‹የቤት ሥራዎችህን በአግባቡ ከውን!›› ሲል አጥብቆ ያሳሰበበትን ርዕሰ አንቀጽ ይዟል፡፡ በመልካም አስተዳደር ችግሮች፣ ከሕዝብ ጋር ስለመታረቅ፣ መንግሥታዊ የአፈጻጸም...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ግጭቶች የሚቆሙት ዴሞክራሲያዊ ውይይቶች ሲለመዱ ብቻ ነው

ኢትዮጵያ ውስጥ ዓይናችን የሚያየው ዕድገት፣ ተስፋ ሰጪ ለውጥና አበረታች የኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን አለ፡፡ በዚያው ልክ በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግጭት፣ አለመግባባት፣ የሰው ሕይወትና የንብረት ውድመት እየተከሰተ ነው፡፡ ፖለቲካው ተረጋግቶ ከርሟል ሊባል አይችልም፡፡ ይልቁንም በበርካታ አካባቢዎች ነውጦች በስፋት...

View Article


የፌዴራል ሥርዓቱ ማሻሻያዎችን አይፈልግም!?

በያሲን ባህሩ‹‹የፖሊሲ ማሻሻያ ማድረግን እንደ ሞት ሽረት የሚቆጥሩ መንግሥታት በተፈጠሩበት ቆዳ ተጠቅልለው የሚሞቱ ናቸው፡፡ አንድ አገር ወይም ሕዝብ የሚመራበት ፖሊሲ፣ ስትራቴጂዎችና ርዕዮተ ዓለማዊ ፍልስፍናዎች እንደ ተጨባጩ ዓለማዊ ሁኔታ ወይም ሕዝቡ ከደረሰበት የግንዛቤና የውጤት ደረጃ አንፃር መቃኘት አለባቸው፡፡...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ይድረስ ለአቶ ሞገስ ሀብተ ማርያም

እውነታውን ለምን ፈሩት? በመድኃንዬ ላፍቶ በኢሕዲሪ ምክትል ፕሬዚዳንት ሌተና ኮሎኔል ፍሰሐ ደስታ ‹‹አብዮቱና ትዝታዬ›› በሚል መጽሐፋቸው ላይ ተመርኩዘው በሪፖርተር ሐምሌ 10 ቀን 2008 ዓ.ም. ዕትም የጻፉትን ሐተታና ስሞታ በጥሞና አንብቤዋለሁ፡፡በመጀመሪያ የተጠቀሰው መጽሐፍ ሀቅን ያቀፈ፣ እውነትን የተላበሰ ብቻ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የሰንደቅ ዓላማ ፖለቲካ

በከበደ ካሳእስኪ አንድ የሚገርመኝን ነገር ላንሳ፣ ተሳስቼ ከሆነም አርሙኝ፣ የምወቅሳችሁ ወገኖች ተሳስታችሁም ከሆነ ለመታረም አትፈሩ።አሁን ላነሳ የፈለግሁት ስለ ሁለት ሰንደቅ ዓላማዎች ነው። ርዕሴን ‘የሁለትሰንደቅ ዓላማዎችወግ’ ልለው ፈልጌ ነበር። ቢሆንም ቅሉ እነዚህ ሰንደቅ ዓላማዎች አብረው ሊያወጉ የሚችሉበት...

View Article
Browsing all 88 articles
Browse latest View live