Quantcast
Channel: ዓለማየሁ ጉጀ
Browsing all 88 articles
Browse latest View live

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ትናንት ዛሬ አይደለም

በመርሃጽድቅ መኮንን ዓባይነህየኋላ ታሪካችንን ብቻ ደጋግመን በመጥቀስ ስለቀድሞው ታላቅነታችን ያለመታከት ስናወራና ይህንኑ አስመልክቶ የተለያዩ ዲስኩሮችን በየጊዜው ስናሰማ እንደመጣለን፡፡ ይህ ነው የሚባል ጥያቂ በሌለበት ወይም አስተማማኝ ማረጋገጫ ልናቀርብ በማንችልባቸው አጋጣሚዎች ሳይቀር እኛ ሐበሾች ‘ከሁሉም...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች የሚካሄዱ ተቃውሞዎች ‹ፈታኝ ተግዳሮቶች› ናቸው - አሜሪካ

በቶም ማልኖውስኪበኦሮሚያና በአማራ ክልሎች እየተካሄዱ ላሉ ተቃውሞዎች በምላሹ የኢትዮጵያ መንግሥት የተከተለው ‹ራስን የመፃረር› ስልት ነው፡፡ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ ደኅንነትን ጨምሮ በምሥራቅ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ለመወያየት ናይሮቢ ከመድረሳቸው ቀደም ብሎ የጻፍኩት ይህ ጽሑፍ፣  የአዲስ አበባ ‹ቀጣይ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የጋራ መኖሪያ ቤት 11ኛው ዙር ዕጣ ቢወጣም እኛና ችግራችን ግን ዛሬም አልተፋታንም

በዮሐንስ ኃይሉመዲናች አዲስ አበባ ፈርሳ እየተገነባችና አሮጌ ገጽታዋ እየተለወጠ በትልልቅ ዛፎች ፈንታ ትላልቅ ሕንፃዎች ጫካ እየተሞላች ነው፡፡ ለጥቂት ጊዜያት ወጣ ብለው ሲመለሱ የግንባታዎች ፍጥነት ከተማዋን እየቀያየራት የገዛ ሠፈርዎን ለመጠየቅ ካስገደዱ ዋል አደር ብለዋል፡፡በተለይ በግለሰብ ደረጃ ይገነባሉ ተብለው...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ መጽሐፍና የኢትዮጵያ የወደፊት ዕጣ ፈንታ

በተክለብርሃን ገብረሚካኤልፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ ‹‹የኦሮሞና የአማራ እውነተኛ የዘር ምንጭ›› በሚል ርዕስ በሐምሌ ወር 2008 ዓ.ም. አሳትመው ያወጡት መጽሐፍ በኢትዮጵያ ታሪክ ምርምርና ጥናት አዲስ ፈር ቀዳጅ ለመሆኑ ብዙ ማስረጃዎችን ማቅረብ ይቻላል፡፡ አንደኛ የኦሮሞ ሕዝብ ከኢትዮጵያ ውጪ (ከማዳጋስካር፣ ከኢስያ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የአደጋ ጠርዝ ላይ የጣሉን የኢኮኖሚ ጉዳዮች

በጌታቸው አስፋውኢትዮጵያን የለውጥ ፍላጎት እየናጣት ነው፡፡ የለውጡ ዋና ምክንያት ገና ባይለይም ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ ጉዳዮች ጎን ለጎን እየተነሱ ነው፡፡ የትኛው ዋና ጥያቄ ነው? የትኛው ተሳቦ የቀረበ ነው? ገና ያልለየለት ጉዳይ ነው? ሦስቱም ተደበላልቀው እየቀረቡ ነው፡፡ የሦስቱም ችግሮችና መፍትሔዎች...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የፀረ ሙስና ትግሉን ለማስተባበር ከመንግሥት እውነተኛ የሆነ በቂ ድጋፍ ሊገኝ ይገባል

በይስማ እውነቱሙስና በኢትዮጵያ ለዘመናት እንደ ባህል ጭምር እየተወሰደ የኖረ ነው፡፡ የሙስና ተቀባይና ሰጪም እንደ መብትና ግዴታ አድርጎ የሚጠቀሙበት ዘርፍም ነበር፡፡ ከደርግ መንግሥት በፊት ‘ሲሾም ያልበላ ሲሻር ይቆጨዋል’ እየተባለ በተለይም የመንግሥት ሹመኞችና የጎበዝ አለቃ የሆኑ ሰዎች በጠራራ ፀሐይ ጉቦ ይሰጡና...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የፖለቲከኞችና የምሁራን ሐሳቦች ማጠቃለያ ገጾችና የአገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ

ሪፖርተር ጋዜጣን በአገሪቱ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ፣ የመልካም አስተዳደር መስፈን ውስጥም ሆነ ሚዛናዊ ዘገባን ለማቅረብ ከሚጥሩ የአገራችን የኅትመት ሚዲያዎች በቀዳሚነት እጠቅሰዋለሁ፡፡ ለዚህ አባባል መነሻ የሚሆነው ጋዜጣው በርዕሰ አንቀጹ ሳይቀር ለተከታታይ ሳምንታት፣ ወራትና ዓመታት ምን ላይ አተኩሮ ሲወተውት ነበር...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የመነጋገሪያው ጊዜ ካለፈ የምንነጋገርበት ጉዳይ አይኖርም

በሳሙኤል ረጋሳየነገሮች ክስተት በጊዜ ማዕቀፍ ውስጥ የተገደቡ ናቸው፡፡ ስለተፈጠረው ክስተት ለመነጋገርና ለመረዳዳት፣ እንዲሁም ለማሰብና ለመወሰን የምንችለው በዚሁ ውስን ወቅት ነው፡፡ አንዳች ነገር ማድረግ እየተገባን ምንም ሳናደርግ ብንቀር ወይም ማድረግ የማይገባንን አድርገን ጥፋት ቢደርስ ኃላፊነቱ የዚያ ዘመን...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ጥልቅ ተሃድሶ የማድረጉ ተስፋና የተጋረጠው ፈተና

  በአስፋወሰን በኃይሉየኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) መራሹ መንግሥት ኢትዮጽያን ለ25 ዓመታት አስተዳደሯል፡፡ ይህ አራት አባል ፓርቲዎችንና ቢያንስ አራት አጋር ድርጅቶችን የያዘ ፖለቲካዊ ሥርዓት ፌዴራላዊ አስተዳደርን በመተግበሩም ይጠቀሳል፡፡ ይህ ኃይል ወደ ሥልጣን ከመጣበት ጊዜ አንስቶ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የቱሪዝም ሴክተሩ የሚታደገው ይፈልጋል!

   በአሳምነው ጎርፉበብዙዎች የሰው ሠራሽና የተፈጥሮ ሀብት ባለቤት አገሮችን ኢኮኖሚ አሳድጓል፡፡ በመቶ ሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ ሰዎች በቀጥታና በተዘዋዋሪ የኢኮኖሚያቸው መሠረት ነው፡፡ በእጅጉ ሰላምና መረጋጋትን ቢፈልግም የፖለቲካ ልዩነትም ሆነ የርዕዮተ ዓለም ተገዳዳሪነት ሳይገድብ የሰው ልጅን ወዲያ ወዲህ የሚያስብል...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ይድረስ የኢትዮጵያ ሕዝቦች መጪው ዕጣ ለሚያስጨንቃቸው ሁሉ

በገነት ዓለሙ      አገራችን ውስጥ ምሬት ኩፍ ብሏል፡፡ ንብረት እስከ ማጥፋት የተቆጣና ገዢውን ክፍል ውረዱልን እስከማለት የደፈረ ተቃውሞ አስገምግሟል፡፡ የኢትዮጵያ ልማት ለህልውናችን አደጋ ነው ብለው፣ ይህንንም ፖሊሲያቸውን የሕዝባቸው ግንዛቤ ያደረጉ፣ የኢትዮጵያን መጠንከር ከሥጋት የሚቆጥሩና ከዚህ ቀደምም...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የአማራ ክልል ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ጠቅላላ ጉባዔ ዳሰሳ

በጎንደር ንግድ ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤትየአማራ ክልል ንግድና ዘርፍ ማኀበራት ምክር ቤት ልክ እንደ ኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት በአዋጅ ቁጥር 341/1995 የተቋቋመ ሲሆን፣ በተመሠረተበት በ1999 ዓ.ም. ወቅት 13 የከተማ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤቶችና አንድ የክልል ዘርፍ ማኅበራት ምክር...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የባንክ ኢንዱስትሪው እንዴት ትርፋማ ሆነ?

በተክለብርሃን ገብረሚካኤልይህን መጣጥፍ እንዳቀርብ የቀሰቀሱኝ፣ እሁድ መስከረም 1 ቀን 2009 ዓ.ም. በወጣው ‹‹ሪፖርተር›› (በአማርኛ ቋንቋ) ላይ የወጡት ሁለት ድንቅ ጽሑፎች ናቸው፡፡ አንደኛው ጽሑፍ ‹‹ባንኮች በተጠናቀቀውና በመጪው ዘመን›› በሚል ርዕስ በጋዜጣው ሪፖርተር የቀረበው ምርጥ ዘገባ ሲሆን፣ ሁለተኛው...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

በተሻሩት አሥራ አንድ በመቶ ካደግን በተሾሙት ስንት በመቶ ልናድግ ነው?

በጌታቸው አስፋውየአገሪቱን ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ይለውጣል የተባለ የከፍተኛ ባለሥልጣናት ሹም ሽር መንግሥታዊ ዕርምጃ ተወስዶ በዝምታ ማለፍ አይቻልም፡፡ የተሰማንን ስሜት መግለጽና በጉዳዩ ላይ አስተያየት መስጠት ያስፈልጋል፡፡ አንዳንድ የሬዲዮና ቴሌቪዥን ጣቢያዎችም ባልተለመደ ሁኔታ አስተያየታችሁን ስጡን እያሉ ሕዝብን...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ኅዳር (መንግሥት) ሲታጠን (በጥልቅ ሲታደስ)

በልዑልሰገድ ግርማኅዳር ወር በኢትዮጵያ ታሪክ የተለያዩ በሽታዎችን በማስተናገድ ትታወቃለች፡፡ እ.ኤ.አ. በኅዳር 1535 በቱርክና በየመን ወታደሮች የተደገፉት የኢማም አህመድ ኢብን ኢብራሂም ወታደሮች በወረርሽኝ በሽታ እንደተጠቁ ታሪክ ይዘክራል፡፡ በተመሳሳይ ወር አፄ ቴዎድሮስን ለመዋጋት የመጣው እንግሊዛዊው ጄኔራል...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

“ጥልቅ ተሃድሶ” በወጣቱ ላይ ያለው አመለካከት

 በደጀኔ አሰፋ ዳ.እንደምን ሰነበታችሁ? በአካዳሚክ ዓለሙም ሆነ በፕሮግራም ቀረፃና ትግበራ በተሰማሩ ምሁራን  ዘንድ ታዳጊ ማን ነው ወጣት የሚባሉትስ ከስንት እስከ ስንት ዓመት ዕድሜ የምላቸው ናቸው? የሚሉት ጥያቄዎች አሁንም ድረስ አከራካሪ መሆናቸው ይታወቃል፡፡ የዕድሜ ወሰኑም በየአገሮቹና አኅጉራት በሚወጡ ቻርተሮች...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ፊደል ካስትሮ የዓለም የነፃነት ታጋዮች ትዕምርት

 ፊደል ካስትሮየዓለም የነፃነት ታጋዮች ትዕምርትበሞላ ዘገየ፣ የሕግ አማካሪና ጠበቃየታላቁ አብዮተኛና የነፃነት ታጋይ የፊደል ካስትሮ ሕልፈተ ሕይወት ከተሰማ ጊዜ ጀምሮ፣ በእኚህ የሃያኛው ክፍለ ዘመን የነፃነት ተጋድሎ ትዕምርት (Icon) ሕይወት ዙሪያ ሰፊ ዘገባና ትንታኔ ሲቀርብ ሰንብቷል፡፡ ነገሩ የጀግና ሞቱ ልደቱ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የሙያና የብዙኃን ማኅበራት የሚጠበቅባቸውን ሚና እየተወጡ ነው ወይ?

በበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ኤጀንሲየኢፌዴሪ በጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ኤጀንሲ በአዋጅ 621/2001 ከተቋቋመ ጊዜ ጀምሮ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት እንዲስፋፉና ተልዕኳቸውን በሕግ መሠረት እንዲወጡ ብሎም አሠራራቸው ግልጽነትና ተጠያቂነት የሰፈነበት እንዲሆን እየሠራ ይገኛል፡፡ ኤጀንሲው...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የአፍሪካ ቀንድ ወደ ጂኦፖለቲካዊ ፉክክር ቀጣናነት

 በአበበ ዓይነቴበዓረቡ ዓለም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ የመጣው የእስልምና አክራሪነትና አሸባሪነት ከላይ ከተጠቀሰው አመለካከት በተቃራኒው በመቆም ሁሉንም በጠላትነት እየፈረጀም ቢሆን፣ አሁን ያለውን የዓለም ሥርዓት በመቃወም ከመላው ዓለም ደጋፊና አጋዥ እያስገኘለት መምጣቱ ችግሩን ውስብስብ ያደረገዋል፡፡የጂኦፖለቲካዊ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ስለማይናገሩት የዱር እንስሳት እኛ እናውራላቸው

በታደሰ ማሞጊዜ የለም፡፡ ምናልባትም አሉን የምንላቸው የዱር እንስሳት ነበር ሆነው በፎቶግራፍና በሥዕል ብቻ ለመጪው ትውልድ የምናሳይበት ጊዜ እየቀረበ ያለ ይመስላል፡፡ የዱር እንስሳት ከሰው ራቅ ብለው በራሳቸው የመኖሪያ ሥፍራ በነፃነት እንዲንቀሳቀሱ ተደርገው ቢፈጠሩም፣ ነገሩ የተገላቢጦሽ ሆኖና የሰው ልጅ ወደ...

View Article
Browsing all 88 articles
Browse latest View live